ጊፍት እና ሀገራዊ ጥሪ ተሳትፎ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚሆን ገቢ ከባለሀብቶ በዛሬው ዕለት ከ12.7 ሚሊዮን ብር በላይ አሰባስቧል።Jan 21, 2022 / By admin የክፍለ ከተማው አስተዳደር ይህንኑ ሀብት ማሰባሰቡን ታሳቢ ያደረገ መርሐ ግብር በክፍለ ከተማው ከሚገኙ የሪል እስቴት፣ የሞልና የህንፃ ባለቤቶች ጋር በኢትዮጵያ ሆቴል ማዘጋጀቱን የክፍለ ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመኑ ደሳለኝ ተናግረዋል።በዕለቱም የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድን (ዶ/ር) ፎቶ በ1ሚሊዮን ብር ጨረታ ጊፍት ሪል እስቴት በማሸነፍ የጠቅላይ ሚኒስቴሩን ፎቶ የግሉ አድርጎል።ጊፍት ሪል እስቴት ሀገራዊ አለኛታነቱን ሲያሳይ የመጀመሪያ አይደለምጊፍት ሪል እስቴትT: +251 114 67 06 69E: info@giftrealestate.com.et_____________________________________________________ See more See all news Jan 26, 2022 መንደር ሶስት...Jan 21, 2022 ሀገራዊ ጥሪ ተሳትፎ...Jul 08, 2022 መንደር ሶስት...Jan 17, 2022 ጊፍት ሪል እስቴት እያስገነባው ሚገኘው ዋናው ቢሮ ግንባታ...Dec 30, 2022 Blood donation...Jan 20, 2022 Blood donation... Previous Next